03/04/2010 ዓ.ም
ማስታወቂያ
ለኬሚካልናምግብምህንድስናፋኩልቲመምህራንበሙሉ
ለኬሚካልናምግብምህንድስናፋኩልቲዲንቦታመወዳደርየምትፈልጉመምህራንእስከ 06/04/2010 ዓ.ምከጧቱ 4፡00 ሰዓትድረስእንድታስገቡእያሣወቅን፣ የፋኩልቲዲንምርጫሁሉምመምህራንባሉበትበዚሁእለት (በ06/04/2010ዓ.ም)ከሰዓት 8፡30 በቴክኖሎጂኢንስቲትዩትየመሰብሰቢያአዳራሽ (Hall-3) የሚካሄድመሆኑንእንገልፃለን፡፡
Date:
Tue, 12/12/2017
Place:
Bahir Dar University