የባህር ዳር ቴክኖሎጅ ኢንስቲትዩት በ2008 ዓ.ም የክረምት መርሃ ግብር በተለያዩ የስልጠና መስኮች ሰልጣኞችን ተቀብሎ ማሰልጠን ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ መስፈርቱን የምታሞሉአማልካቾች ከ28/08/2008- 30/09/2008 ዓ.ም ዘወትር በሥራ ሰዓት በኢንስቲትዩቱ ሬጅስትራር ቀርባችሁ እንድትመዘገቡ እንገልፃለን፡፡ Date: 4 May 2016Place: Bahir Dar University