ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የባህር ዳር ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በ2ዐዐ8 ዓ.ም በሁለተኛ ዲግሪ በቅዳሜና እሁድ ( Weekend)  መርሀ ግብር ከዚህ በታች በተዘረዘሩ የስልጠና መስኮች ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስልጠን ይፈልጋል

  1. Power System Engineering
  2. Applied Human Nutrition
  3.  Sustainable Energy Engineering
  4. Process Engineering
  5.  Production Engineering & Management
  6.  Environmental Engineering  

ü የመመዝገቢያ መሥፈርት

·         ከስልጠና መስኩ ጋር ተዛማጅ የሆነ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ያላት 

ü የምዝገባ ጊዜ 

·         25/12/07-20/01/2008

ü  የመግቢያ ፈተና የሚሰጥበትጊዜ

·         22/01/2008 ዓ.ም.

ü  የመመዝገቢያና የመማሪያ ቦታ፡-

·         አዲስ አበባ የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የርቀትና ተከታታይ ማስተባሪያ ጽ/ቤት  አራት ኪሎ ዳግማዊ ሚኒሊክ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት ግቢ ውስጥ

ü  ትምህርቱ የሚሰጥበት ጊዜ

·         ቅዳሜና እሁድ ( Weekend) 

ü ስልጠናው የሚወስደው ጊዜ

·         ሦስት ዓመት

ለበለጠ መረጃ በድህረ ገጻችን WWW.bit bdu.edu.et ወይንም በስልክ ቁጥር 0582200612 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

 

የባህር ዳር ኢንስቲትዩት ቴክኖሎጂ የተከታታይና ርቀት ት/ት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት

ቀን 27/12/2007 ዓ.ም

ማስታወቂያ

በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የባህር ዳር ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በ2ዐዐ8 ዓ.ም በማታው መርሀ ግብር

በመጀመሪያ ዲግሪ ፡- 

 
1.  Electrical Engineering
2.  Civil Engineering
3.  Hydraulic and Water Recourses Engineering
4.  Computer Science
5.   Information Technology
6.   Mechanical Engineering
7.   Industrial Engineering
8.   Applied Human Nutrition
9.   Automotive Engineering
10.  Computer Engineering
11.  Electromechanical
12.  Chemical Engineering
13.  Food Engineering
14.  Software Engineering
15.  Information System

 

 በሁለተኛ ዲግሪ፡-
 Power System Engineering
Sustainable Energy Engineering
Manufacturing Engineering
Production Engineering & Management
Thermal Engineering
Environmental Engineering
Process Engineering
Computer Science
Information Technology
Applied Human Nutrition
Food Technology
Mechanical Design
Communication System Engineering
Sugar Technology
አመልካቾች ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡

Ø የመመዝገቢያ መሥፈርት

ሀ. ለመጀመሪያ ዲግሪ ፡- 

1.  በተፈጥሮ ሳይንስ ዲግሪ ያለው/ላት

2.  ዲፕሎማ ወይንም 12+2

3.  አድሻንስ ዲፕሎማ

4.  Level 4 ከዚያ በላይ ያለውና/ላት COC የወሰደ/ች

5.  የመሰናዶ ውጤት

5.1. 2007 ዓ.ም. 275 እና ከዚያ በላይ ያለው/ላት

5.2. 2006 ዓ.ም. 250 እና ከዚያ በላይ ያለው/ላት

5.3. 2ዐዐ5 ዓ.ም. 265 እና ከዚያ በላይ ያለው/ላት

5.4. 2ዐዐ4 ዓ.ም. 265 እና ከዚያ በላይ ያለው/ላት

5.5. 2ዐዐ3 ዓ.ም. 265 እና ከዚያ በላይ ያለው/ላት

5.6. 2ዐዐ2 ዓ.ም. 280 እና ከዚያ በላይ ያለው/ላት

5.7. 2001 ዓ.ም. 200እና ከዚያ በላይ ያለው/ላት

5.8. 1995-2000 ዓ.ም.  የመሰናዶ ፈተና የወሰዱ

ለ. ለሁለተኛ ዲግሪ ፡-

·         የመጀመሪያ ዲግሪ ተዛማች በሆነ የትምህርት መስክ ያለው/ላት

Ø ለሁሉም አመልካቾች

·         የመመዝገቢያ ፡ - 100.00 ብር

·         የምዝገባ ጊዜ:25/12/07-15/01/2008

·         የመግቢያ ፈተና የሚሰጥበት ቀን: 22/12/2008

·         የመመዝገቢያ ቦታ፡- የባህር ዳር ቴክኖሎጂ ኢንስቲቲዩት ሬጅስትራር ቢሮ  ቁጥር 21

የባህር ዳር ቴክኖሎጂ ኢንስቲቲዩት የተከታታይና ርቀት ትምህርት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት

Date: 
15 Sep 2015
Place: 
Bahir Dar University
Share