ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

የባህርዳር ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በ2010 ዓ.ም በማታው መርሃ ግብር በቅድመ ምረቃ ፕሮግራም አዲስ አመልካቾችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም ከ15/01-26/01/2010 ዓ.ም  ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን፡፡

ቅበላ የሚከናወንባቸው ፕሮገራሞች፡-

  • Civil Engineering
  • Hydraulics & Water Resource Engineering
  • Computer Science
  • Information Technology
  • Software Engineering
  • Computer Engineering
  • Electrical Engineering
  • Automotive Engineering
  • Industrial Engineering
  • Mechanical Engineering
  • Electro Mechanical Engineering
  • Chemical engineering

የመግቢያ መስፈርት

በትምህርት ሚኒስቴር የመግቢያ መስፈርት

መሰናዶ ፈተና ለወሰዱ:-

  • በ2009 ዓ.ም 295 እና ከዚያ በላይ
  • በ2008 ዓ.ም 295 እና ከዚያ በላይ
  • በ2007 ዓ.ም 275 እና ከዚያ በላይ
  • በ2006 ዓ.ም 250 እና ከዚያ በላይ
  • በ2005 ዓ.ም 265 እና ከዚያ በላይ
  • በ2004 ዓ.ም 265 እና ከዚያ በላይ
  • በ2003 ዓ.ም 265 እና ከዚያ በላይ
  • በ2002 ዓ.ም 280 እና ከዚያ በላይ
  • በ2001 ዓ.ም 200 እና ከዚያ በላይ

በ1995-2000 ዓ.ም የመሰናዶ ፈተና ወስደው ውጤት ያስመዘገቡ

ከ1994 ዓ.ም በፊት ዲፕሎማ ያጠናቀቁ

ከ1994 ዓ.ም በፊት ከቴ/ሙያ ኮሌጆች በዲፕሎማ ትምህርታቸውን ያጠናቀቁና ከ1994 ዓ.ም በኃላ ከየትኛውም ተቋም ትምህርታቸውን በ10+3 ወይም በደረጃ 4 ያጠናቀቁ የደረጃ 4 የሙያ ብቃት ማረጋገጫ የሚያቀርቡ፡፡

የትምህርት ማስረጃ ዋናውን እና ፎቶ ኮፒ
ለማመልከቻ ብር 50.00

ማሳሰቢያ፡- በሀገር አቀፍ ደረጃ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፈተና ላልተዘጋጀላቸው የትምህርት ዘርፎች ተቋሙ የመግቢያ ፈተና ይዘጋጃል፡፡

                                        የሬጅስትራርና አልሙናይ ማኔጅመንት ዳይሬክቶሬት

Date: 
6 Oct 2017
Place: 
Bahir Dar Institute of Technology
Share