በባህር ዳር ቴክኖሎጅ ኢንስቲትዩት በ2013ዓ.ም በድህረ ምረቃ ፕሮግራሞች ለመማር አመልክታችሁ ፈተናውን ላለፋችሁ በሙሉ

በባህር ዳር ቴክኖሎጅ ኢንስቲትዩት በ2013ዓ.ም በድህረ ምረቃ ፕሮግራሞች ለመማር አመልክታችሁ ፈተናውን ላለፋችሁ በሙሉ በባህር ዳር ቴክኖሎጅ ኢንስቲትዩት በሚሰጡ የድህረ ምረቃ ፕሮግራሞች በ2013ዓ.ም በመደበኛ ፕሮግራም ለመማር አመልክታችሁ የመግቢያ ፈተና ያለፋችሁ አመልካቾች የምዝገባና የትምህርት መጀመሪያ መርሃ-ግብር እንደሚከተለው መሆኑን እየገለፅን ተመዝጋቢዎች ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ ካርድና አስፈላጊ የትምህርት ማስረጃዎችን ኦሪጅናል እና ኮፒ ይዛችሁ በተጠቀሱት ቀናት ምዝገባ እንድታካሂዱ እናሳስባለን፡፡

ማሳሰቢያ፡  የምዝገባ ቀናት ህዳር 09—10 /2013 ዓ/ም በቅጣት 11/2013 ዓ/ም ነው፡፡

 ትምህርት የሚጀምርበት ቀን ህዳር 14/2013 ዓ/ም

 የትምህርት ማስረጃዎችን ኦሪጅናል እና ኮፒ

 ለ Application የከፈላችሁትን ኦርጅናል ድረሰኝ፡

 ሁለት ጉርድ ፎቶግራፍ(3*4)የሆነ፡፡

 የስፖንስር ሽፕ ድብዳቤ ዋናውን(ስፖንስር ላላችሁ)፡፡

 እስካሁን ድረሰ ኦፊሻል ትራንስክርቢት ያላስላካችሁ /ያልደረሰላችሁ እስከ ምዝገባው ቀን ድረስ እንዲደርስ አድታደርጉ እናሳስባለን፡፡

(ትምህርታችሁን ለመቀጠል ያለፋችሁ አመልካቾች ስም ዝርዝር ከዚህ ማስታዎቂያ ገጽ የተቀመጠዉን ተጨማሪ መረጃ /attachment/ መመልከት ይቻላል፡፡

 

ባህር ዳር ቴክኖሎጅ ኢንስቲቱዩት

ሬጅስትራርና አሉሙናይ ማኔጅመንት ዳይሬክተር ጽ/ቤት- ባህር ዳር

Date: 
11 Nov 2020
Place: 
BiT-Bahir Dar University
Share