ማስታወቂያ - ለ 2013 ክረምት መርሃ ግብር ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

                                                                                                        ቀን 03/10/2013 ዓ.ም

 

የባህር ዳር ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በ2013 ዓ.ም በመጀመሪያ እና በሁለተኛ ዲግሪ በክረምት መርሃ ግብር አመላካቾችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም መስፈርቱን የምታሟሉ አመላካቾች ከሰኔ 03 እስከ ሰኔ 21/2013 ዓ.ም ድረስ ባህር ዳር ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ሪጅስትራርና አልሙናይ ማኔጅመንት ዳይሬክቶሬት በአካል በመገኘት ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ትምህርት የሚሰጥባቸው መስኮች፡-

Faculty-  Faculty of Chemical & Food Engineering
UG Programs
 
BSc in Applied Human Nutrition
MSc Programs
Food safety and Quality
Postharvest  Engineering and Management
Food Technology
Process Engineering
Environmental Engineering
Sugar Technology
Industrial Biotechnology
Applied Human Nutrition
Faculty-  Faculty of Civil &Water Resource Engineering
UG Programs
 
BSc in Civil Engineering
BSc in Hydraulics and Water Resources Engineering
BSc in Irrigation and Water Resources Engineering

MSc Programs

Construction Management and Technology
Engineering Hydrology
Hydraulic Engineering
Water Supply & sanitary engineering
Irrigation Engineering & Management
Faculty-  Faculty of Computing
UG Programs
 
BSc in Computer Science
BSc in Information Technology
BED in Information Technology

MSc Programs

Computer Science
Information Technology
Master of education in Information Technology

Faculty-  Faculty of Mechanical & Industrial Engineering
UG Programs
 
BED in Engineering  Drawing and Design
BSc in Electro-Mechanical Engineering
Production Engineering and Management

MSc Programs

Product Design and Development
Industrial Management
Manufacturing Engineering
Thermal Engineering
Mechanical Design
Engineering drawing and design
Agricultural mechanization engineering
Electromechanical engineering
Bahir Dar Energy  Center
MSc Programs

Sustainable Energy Engineering

 

የመግቢያ መስፈርት፡-

ለሁለተኛ ዲግሪ፡-

  1. ከስልጠና መስኩ ጋር ተዛማች የሆነ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ያላት
  2. የትምህርት ማስረጃ ዋናውን እና ፎቶ ኮፒ ማቅረብ የሚችል/ የምትችል

ለመጀመሪያ ዲግሪ፡-

  1. የመሰናዶ ትምህርት ለጨረሱ፡- በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የመግቢያ መስፈርት መሰረት ወይም፤
  2. ከ1994 ዓ.ም በፊት ዲፕሎማ ያጠናቀቁ ወይም፤
  3. ከ1994 ዓ.ም በፊት በቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች በዲፕሎማ ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ ወይም፤
  4. ከ1994 ዓ.ም በኋላ ከየትኛውም ተቋም ትምህርታቸውን በ10+3 ወይም በደረጃ-4 ያጠናቀቁ እና የደረጃ-4 የታደሰ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ የሚያቀርቡ

በድሮውም ሆነ በደረጃ-4 ዲፖሎማ ለምትመዘገቡ ኦፊሻል ትራንክሪፕት ከምዝገባ በፊት መድረስ አለበት፤

የትምህርት ማስረጃ ዋናውን እና ፎቶ ኮፒ ማቅረብ እንዲሁም፤
ለማመልከቻ ለBSc 100 ብር ለMSc 200 ብር መክፈል ይጠበቅባችኋል፤

ለነባር የተቋሙ የክረምት ተማሪዎች፡- የመግቢያ ቀን ሐምሌ 4 እና 5 ሲሆን የ 2012 ዓ.ም የርቀት ኮርሶች ቱቶሪያል እና ፈተና የሚሰጠው ሐምሌ 7-11 መሆኑን አውቃችሁ እንድትዘጋጁ እናሳስባለን፡፡

በተጨማሪም በማታዉ መርሃግብር በምህንድስና የትምህርት ዘርፎች በቅድመ ምረቃ እና ድህረ ምረቃ ፕሮግራሞች በፍኖተ ሰላም መምህራን ኮሌጅ ለማስጀመር ዝግጅት ያጠናቀቅን ሲሆን መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች በኮሌጁ ሬጅስትራር ጽ/ቤት በአካል በመገኘት ከ07/10/2013 እስከ 21/10/2013 ዓ.ም. ድረስ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

                                                                        የባህር ዳር ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ሪጅስትራርና አልሙናይ ማኔጅመንት ዳይሬክቶሬት

Date: 
11 Jun 2021
Place: 
BiT - Bahir Dar University
Share