ከፍተኛ አመራሮች በ2008 በጀት ዓመት በትምህርት ክፍሎችና በአስተዳደር ክፍሎች የተከናወኑ የስራ አፈፃፀም የገመገመ ሲሆን ጠንካራ ስራዎችን እንዲያስቀጥሉ ደካማ ጐኖቻቸውን ደግሞ ለማሻሻል የሚረዱ ጠቃሚ አስተየየቶችን ለተለያዩ የፕሮግራሙ ተሳታፊዎች ሰጥተዋል፡፡ Bahir Dar Institute of Technology newsletter