News page

የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን ጋር በጋራ ለመሥራት የሚያስችለውን ሥምምነት ተፈራረመ።
[መስከረም 16፣ 2015 ዓ.ም ባሕር ዳር፣ ኢስኮ/ባቴኢ]
**************************
በመክፈቻው ወቅት የዩኒቨርሲቲው የኢንፎርሜሽን እና ስትራቴጂክ ኮሙኒኬሽን ምክትል ፕሬዝደንት ዶ/ር ዘውዱ እምሩ እንደተናገሩት ዩኒቨርሲቲው 60ኛ ዓመቱን ለማክበር በመንደርደር ላይ መሆኑን ገልጸው ባሕር ዳር ከተማን የዩኒቨርሲቲ ከተማ ለማድረግ እየተሰራ እንደሆነ አብራርተዋል። በ15 የአካዳሚክ ክፍሎች የተዋቀረው የኒቨርሲቲው በተለያዩ የምርምር ማዕከላት እና የላቀ የትምሕርት ጥራት በሐገር አቀፍ ደረጃ ምርጥ የምርምር ዩኒቨርሲቲ መባሉን አውስተዋል። 

Pages