News page
የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን ጋር በጋራ ለመሥራት የሚያስችለውን ሥምምነት ተፈራረመ።
[መስከረም 16፣ 2015 ዓ.ም ባሕር ዳር፣ ኢስኮ/ባቴኢ]
**************************
በመክፈቻው ወቅት የዩኒቨርሲቲው የኢንፎርሜሽን እና ስትራቴጂክ ኮሙኒኬሽን ምክትል ፕሬዝደንት ዶ/ር ዘውዱ እምሩ እንደተናገሩት ዩኒቨርሲቲው 60ኛ ዓመቱን ለማክበር በመንደርደር ላይ መሆኑን ገልጸው ባሕር ዳር ከተማን የዩኒቨርሲቲ ከተማ ለማድረግ እየተሰራ እንደሆነ አብራርተዋል። በ15 የአካዳሚክ ክፍሎች የተዋቀረው የኒቨርሲቲው በተለያዩ የምርምር ማዕከላት እና የላቀ የትምሕርት ጥራት በሐገር አቀፍ ደረጃ ምርጥ የምርምር ዩኒቨርሲቲ መባሉን አውስተዋል።
Her Excellency Mrs. Dagmawit Moges, Minster of the Ministry of Transport and Logistic, opened national consultancy workshop on Promoting Healthy Transport System: Emphasis on Adopting EVs organized by Bahir Dar Institute of Technology-Bahir Dar University
[Sept. 25, 2022 Bahir Dar, ISC/BiT]
********************************************
Bahir Dar University has held a discussion with a delegate from University of CAMBRIDGE on the achievements and mutual interests as well as benefits in advance
[Sept. 19, 2022 Bahir Dar, ISC/BiT]
************************************