News page
The first National Workshop on Internet of Things (IoT) was held at Bahir Dar Institute of Technology, Bahir Dar University.
[September 17/2022, Bahir Dar - ISC/BiT]
=========================================
የብሉ ናይል የውሃ ተቋምና የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በውሃ፣ ዘውሃ ዲፕሎማሲና ተግባቦት መድረክ ጉባኤ አካሄደ
መስከረም 06/2015 ዓ/ም፤ [ባዳዩ] የብሉ ናይል የውሃ ተቋምና ኢነርጂ ማዕከል የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ካሉት አምስት የልህቀት ማዕከላት አንዱ መሆኑ ተገለፀ፡፡
የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ከውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር ጋር በመተባበር የውሃ ዲፕሎማሲና ተግባቦት መማክርት መድረክ (WHDCF) በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ጥበብ አዳራሽ አካሂዷል፡፡
በምክክር መድረኩ ላይ በመገኘት ለተሳታፊዎች የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር ያቀረቡት የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዘዳንት ዶ/ር ፍሬው ተገኘ ለተሳታፊዎች በአፍሪካ ከሚገኙ ጤናማና ውብ ከተማ አንዷ ወደ ሆነችዉ እና በዩኒስኮ የትምህርት ከተማ ተብላ ወደተመዘገበችዉ ባሕር ዳር ከተማ እንኳን በሰላም መጣችሁ ብለዋል፡፡
Parallel sessions of the Abbay International Water Conference are currently underway at Bahir Dar Institute of Technology, Bahir Dar University.
[September 16/2022, Bahir Dar - ISC/BiT]
**********************************************