Events page
ቀን 03/10/2013 ዓ.ም
የባህር ዳር ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በ2013 ዓ.ም በመጀመሪያ እና በሁለተኛ ዲግሪ በክረምት መርሃ ግብር አመላካቾችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም መስፈርቱን የምታሟሉ አመላካቾች ከሰኔ 03 እስከ ሰኔ 21/2013 ዓ.ም ድረስ ባህር ዳር ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ሪጅስትራርና አልሙናይ ማኔጅመንት ዳይሬክቶሬት በአካል በመገኘት ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ትምህርት የሚሰጥባቸው መስኮች፡-
Faculty- Faculty of Chemical & Food Engineering
UG Programs
BSc in Applied Human Nutrition
MSc Programs
Food safety and Quality
Postharvest Engineering and Management Food Technology Process Engineering Environmental Engineering Sugar Technology Industrial Biotechnology Applied Human Nutrition |
Faculty- Faculty of Civil &Water Resource Engineering
UG Programs
BSc in Civil Engineering
BSc in Hydraulics and Water Resources Engineering BSc in Irrigation and Water Resources Engineering MSc Programs
Construction Management and Technology
Engineering Hydrology Hydraulic Engineering Water Supply & sanitary engineering Irrigation Engineering & Management |
Faculty- Faculty of Computing
UG Programs
BSc in Computer Science
BSc in Information Technology BED in Information Technology MSc Programs
Computer Science |
Faculty- Faculty of Mechanical & Industrial Engineering
UG Programs
BED in Engineering Drawing and Design
BSc in Electro-Mechanical Engineering Production Engineering and Management MSc Programs
Product Design and Development
Industrial Management Manufacturing Engineering Thermal Engineering Mechanical Design Engineering drawing and design Agricultural mechanization engineering Electromechanical engineering |
Bahir Dar Energy Center
MSc Programs
Sustainable Energy Engineering |
የመግቢያ መስፈርት፡-
ለሁለተኛ ዲግሪ፡-
- ከስልጠና መስኩ ጋር ተዛማች የሆነ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ያላት
- የትምህርት ማስረጃ ዋናውን እና ፎቶ ኮፒ ማቅረብ የሚችል/ የምትችል
ለመጀመሪያ ዲግሪ፡-
- የመሰናዶ ትምህርት ለጨረሱ፡- በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የመግቢያ መስፈርት መሰረት ወይም፤
- ከ1994 ዓ.ም በፊት ዲፕሎማ ያጠናቀቁ ወይም፤
- ከ1994 ዓ.ም በፊት በቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች በዲፕሎማ ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ ወይም፤
- ከ1994 ዓ.ም በኋላ ከየትኛውም ተቋም ትምህርታቸውን በ10+3 ወይም በደረጃ-4 ያጠናቀቁ እና የደረጃ-4 የታደሰ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ የሚያቀርቡ
በድሮውም ሆነ በደረጃ-4 ዲፖሎማ ለምትመዘገቡ ኦፊሻል ትራንክሪፕት ከምዝገባ በፊት መድረስ አለበት፤
የትምህርት ማስረጃ ዋናውን እና ፎቶ ኮፒ ማቅረብ እንዲሁም፤
ለማመልከቻ ለBSc 100 ብር ለMSc 200 ብር መክፈል ይጠበቅባችኋል፤
ለነባር የተቋሙ የክረምት ተማሪዎች፡- የመግቢያ ቀን ሐምሌ 4 እና 5 ሲሆን የ 2012 ዓ.ም የርቀት ኮርሶች ቱቶሪያል እና ፈተና የሚሰጠው ሐምሌ 7-11 መሆኑን አውቃችሁ እንድትዘጋጁ እናሳስባለን፡፡
በተጨማሪም በማታዉ መርሃግብር በምህንድስና የትምህርት ዘርፎች በቅድመ ምረቃ እና ድህረ ምረቃ ፕሮግራሞች በፍኖተ ሰላም መምህራን ኮሌጅ ለማስጀመር ዝግጅት ያጠናቀቅን ሲሆን መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች በኮሌጁ ሬጅስትራር ጽ/ቤት በአካል በመገኘት ከ07/10/2013 እስከ 21/10/2013 ዓ.ም. ድረስ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
የባህር ዳር ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ሪጅስትራርና አልሙናይ ማኔጅመንት ዳይሬክቶሬት
Targeted Technology Institute, which is IT training and consultancy firm in USA, in collaboration with Bahir Dar Institute Technology of Bahir Dar University, specifically, ICT4D research center and faculty of computing have arranged a robust training in website design and development. The training is a fully practical training and completion of the training is evaluated with successful development of enterprise scale, interactive and responsive websites by each trainee. The training contains the following two courses.
Course I: Beginner to Intermediate Web Design and Development
- Part 1: Basics of HTML, CSS (24 hrs Class and 24 hrs Project)
- Part 2: Web development with Wordpress (40 hrs Class and 40 hrs Project)
Course II: Web development with Javascript and Node.js
- Part 0: Introduction with Databases with MySQL (12 hrs class and 12 hrs project)
- Part 1: Javascript (40 hrs class - 40 hrs project)
- Part 2: Node.js (24 hrs class - 24 hrs project)
The trainees of the courses are supposed to be:
- Energetic to learn by doing
- Dedicated to complete the two courses (Course I and Course II above)
- Have at least completed second year university study
- Have taken at least introduction to programing
- From Computer Science, Information Systems, Engineering, Mathematics, and Statistics fields
Please follow the link below to register for the Advanced Web Design and Development training.
https://forms.gle/U5uvbc17C6G8c1c68
Note that: This “Advance Web Design and Development Training” is offered in collaboration between Bahir Dar Technology Institute (“The Host”) and Targeted Technology Institute, MD, USA (Collaborator) to students, staffs and community members of Bahir Dar University. While the training is going to be offered FREE OF CHARGE for the trainees, both the host and collaborator incur tremendous cost to run this program. As such, any participating trainee should understand the value of this training and ensure the maximum commitment from start to end of the program. Certificate of completion will only be offered to those who attended the training 100% and satisfy the program requirements, including, but not limited to completing and submitting projects on time and with the desired level of quality. This collaboration is intended to enhance the practical skill levels of Ethiopian youth in web development so that they can compete both locally and on the global job market.
For more information you may email to ict4dbit@gmail.com
ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ የባህር ዳር ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በ2013 ዓ.ም በሁለተኛ ዲግሪ በመደበኛ እና በማታው መርሃ ግብር ከዚህ በታች በተዘረዘሩት የትምህርት መስኮች አመልካቾችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ባህር ዳር ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ሪጅስትራርና አልሙናይ ማኔጅመንት ዳይሬክቶሬት በአካል በመገኘት ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
----------------------------------------------
የመመዝገቢይ መስፈርቶች
- ➢ ከስልጠና መስኩ ጋር ተዛማች የሆነ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ያላት
- ➢ የትምህርት ማስረጃ ዋናውን እና ፎቶ ኮፒ ማቅረብ የሚችል የምትችል
የምዝገባ ጊዜ
- ➢ ከመጋቢት 8 እስከ መጋቢት 29/2013 ዓ.ም
የማመልከቻ ክፍያ
- ➢ ለማመልከቻ 200 ብር መክፈል ይጠበቅባችኋል
ማሳሰቢያ፣ – ከተመረቁበት ተቋም ኦፊሻል ትራንክሪፕት/official transcript ለምዝገባ መድረስ አለበት::
----------------------------------------------
በመደበኛ (Regular) ፕሮግራም የሚሰጡ የትምህርት መስኮች
1. Faculty: Chemical and Food Engineering
Programs
- Applied Human Nutrition
- Food Safety & Quality
- Postharvest Engineering & Management
- Food Technology
- Process Engineering
- Environmental Engineering
- Industrial Biotechnology
2. Faculty: Computing Faculty
Programs
- Computer Science
- Information Technology
- Software Engineering
3. Faculty: Electrical and Computer Engineering
Programs
- Communication Systems Engineering
- Power Systems Engineering
4. Faculty: Mechanical and Industrial Engineering
Programs
- Mechanical Design
- Manufacturing Engineering
- Thermal Engineering
- Product Design and Development
- Production Engineering and Management
- Agricultural Mechanization Engineering
- Electromechanical Engineering
- Industrial Management
5. Energy Center
Sustainable Energy Engineering
---------------------------------------------------------
በማታዉ (Extension) ፕሮግራም የሚሰጡ የትምህርት መስኮች
1. Faculty: Chemical and Food Engineering
Programs
- Applied Human Nutrition
- Food Safety & Quality
- Postharvest Engineering & Management
- Food Technology
- Process Engineering
- Environmental Engineering
- Industrial Biotechnology
2. Faculty: Civil and Water Resource Engineering
Programs
- Hydraulic Engineering
- Engineering Hydrology
- Irrigation Engineering and Management
3. Faculty: Computing Faculty
Programs
- Computer Science
- Information Technology
4. Faculty: Mechanical and Industrial Engineering
Programs
- Mechanical Design
- Manufacturing Engineering
- Thermal Engineering
- Product Design and Development
- Production Engineering and Management
- Agricultural Mechanization Engineering
- Electromechanical Engineering
- Industrial Management
5. Faculty: Energy Center
Programs
Sustainable Energy Engineering
-----------------------------------------------
የባህር ዳር ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ሪጅስትራርና አልሙናይ ማኔጅመንት ዳይሬክቶሬት ጽ/ቤት
የባህር ዳር ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በ2012 ዓ.ም ጀምሮ በኢንስቲትዩት ደረጃ የሚሾሙ ዳይሬክተሮችን ለመምረጥ የሚያስችል አሰራር በ BiT-Senate No 01/2012 በፀደቀው መሰረት ከዚህ በታች ለተጠቀሱት የሃላፊነት ቦታዎች
1. Director of research
2. Dean for school of graduate studies
3. Director for Bahir Dar Energy Centre
ማገልገል የምትፈልጉ አመልካቾች ከ08/06/2013-14/06/2013 ዓ.ም. ድረስ ቀጥሎ ከተራ ቁጥር 1-5 የተዘረዘሩትን መረጃዎች፡፡
1. ማመልከቻ
2. ሲቪ (CV)
3. የትምህርት ዝግጅት ማስረጃ ፎቶ ኮፒ
4. የስራና የአመራርነት ልምድ ማስረጃ ፎቶ ኮፒ
5. ዋና ተግባራቱን ለማስፈፀም የሚያቀርቡት አጭር የስራ እቅድ /ንድፈ ሃሳብ/
በባሕርዳር ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ሳይንቲፊክ ዳይሬክተር ፅ/ቤት ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ማሳሰቢያ፡ ውሳኔ የሚሰጠው በ BiT-Senate No 01/2012 መሰረት የተቋሙ ከፍተኛ አመራሮች አመልካቾች ያቀረቡትን ዶክመንት ' ያላቸውን የስራ ባህሪ 'መልካም ሰብእና እና የመሳሰሉትን መሠረት በማድረግ ይሆናል
Please refer from the posted announcement attached below
ቀን 7/05/2013 ዓ.ም
በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የባህር ዳር ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በ2ዐ13 ዓ.ም በማታው መርሃ ግብር በቅድመ ምረቃ አዲስ አመልካቾችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡ስለሆነም መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች የማመልከቻ ጊዜ ከጥር 7/05/2013ዓ.ም እስከ መጋቢት 10/05/2013ዓ.ም ስለሆነ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
የመግቢያ መስፈርት በትምህርት ሚኒስተር የመግቢያ መስፈርት መሰረት ሲሆን የ2012ዓ.ም የመሰናዶ ፈተና በቅርቡ ለሚወስዱ ተፈታኞች ወደ ፊት ትምህርት ሚኒስተር በሚያወጣው መቁረጫ ነጥብ መሰረት ይሆናል፡፡
ማሳሰቢያ የምዝገባ ቦታ ዘወትር በስራ ስዓት በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የባህር ዳር ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ሪጅስትራር ጽ/ቤት
|
Faculty | ||
---|---|---|---|
|
Mechanical & Industrial Engineering |
||
Automotive Engineering | |||
Electromechanical Engineering | |||
Industrial Engineering | |||
Information Technology | Computing | ||
Computer Science | |||
Software Engineering | |||
Civil Engineering | Civil & Water Resource Engineering | ||
Hydraulic Engineering | |||
Electrical Engineering | Electrical & Computer Engineering | ||
Computer Engineering | |||
Applied Human Nutrition | Chemical & Food Engineering | ||
Chemical Engineering | |||
Food Engineering |